Congratulations Graduates of 2025! Dated: 22/06/2025 Dear Graduates of Wachemo University, It is with immense pride and joy that I extend my heartfelt congratulations to each of you on reaching this significant milestone in your academic journey. Graduation is not just a culmination of years of hard ትምህርት ከግለሰብ ህይወት አልፎ የለውጥ ጎዳና ለመከተል ዋናኛ መሳሪያ መሆኑ ተገለፀ። Dated: 22/06/2025 ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ዱራሜ ካምፓስ ለ10ኛ ዙር በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 1 መቶ 57 ተማሪዎችን በዛሬው እለት አስመርቋል። ከዕለቱ ተመራቂዎች 24 ሴቶች መሆናቸውም ተጠቁሟል። በምረቃው ፕሮግራም በክብር እንግድነት የተገኙት የከምባታ ዞን ዋና አስተዳደሪ አቶ አረጋ ኢሸቱ እንደገለፁት፤ በተለያዩ የትምህርት መስኮች የተመረቀችሁ ተማሪዎች ተማሪ #ብሌን_ስዩም ከአንስቴዥያ ትምህርት ክፍል አጠቃላይ ከሴት ተማሪዎች 3.84 ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ልዩ ተሸላሚ ሆኗለች። Dated: 21/06/2025 የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ 15ኛው ዙር የተማሪዎች ምረቃ ተማሪ #ብሌን_ስዩም ከአንስቴዥያ ትምህርት ክፍል አጠቃላይ ከሴት ተማሪዎች 3.84 ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ልዩ ተሸላሚ ሆኗለች። ተማሪ #መብራቱ_ደጀኔ በሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ ከአጠቃላይ ተማሪዎች 3.90 ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል። Dated: 21/06/2025 የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ 15ኛው ዙር የተማሪዎች ምረቃ ተማሪ #መብራቱ_ደጀኔ በሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ ከአጠቃላይ ተማሪዎች 3.90 ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል። ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ በመቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመረቀ። Dated: 21/06/2025 ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ በመቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመረቀ። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ15ኛ ዙር በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ድግሪ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 2 መቶ 55 ተማሪዎችን አስመርቋል። ከእነዚህም ውስጥ 276ቱ ሴቶች መሆናቸው ተመላክቷል። ዩኒቨርሲቲ በምርምር፣ በመማር ማስተማርና በማህበረ Ethnobotanical, Conservation and Pharmacological Study of Medicinal Plants" in Central Ethiopia Dated: 16/04/2025 ወርቃማ የሆኑ ሀሳቦችን ደምረን የሀገራችንን እድገት ማፋጠን ይገባል-ዶ/ር ዳዋዊት ሃዬሶ "Ethinobotanical, Conservation and Pharmacological Study of Medicinal Plants" in Central Ethiopia በሚል ሀሳብ የምርምር ስራን ለማስጀመር የሚያስችል ዉይይት በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ። የዉይይት መድረኩ ከአህሪ ጋር ከዚህ ቀደም የጋራ መግባቢያ ሰ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ "International Migration Prospects, Challenges and the Way Forward " በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል Dated: 04/03/2025 በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አካ/ምር/ቴክ/ሽግ/ማህ/አገ/ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አስተባባሪነት የተዘጋጀ "International Migration Prospects, Challenges and the Way Forward " በሚል ርዕሰ ጉዳይ ዋነኛ ዓላማውን ስራ ዕድል በመፍጠር ህገወጥ ስደትን ከመቀነስ አንጻር በቅንጅት ለመስራትና ለማስገንዘብ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የተዘጋጀ የፓናል ውይይት በመካሄድ መተባባርና ትዕግሥት ካለ ፈተናዎችን ተሻግረን ለትውልድ የሚተላለፍ ውጤት እናስመዘግባለን:: Dated: 03/02/2025 መተባባርና ትዕግሥት ካለ ፈተናዎችን ተሻግረን ለትውልድ የሚተላለፍ ውጤት እናስመዘግባለን-ዶ/ር መቅደስ ዳባ የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የንግስት እሌኒ መሃመድ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተገኝተው እየተሠሩ ያሉ ስራዎችን ምልከታ አድርገዋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የፌዴራልና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እንዲሁም የሀዲያ ዞን ከፍተኛ የመንግስት More News ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 513 ተማሪዎችን አስመረቀ። Dated: 15/02/2025 የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንድ 936 እንዲሁም ሴት 577 ተማሪዎችን በአጠቃላይ 1 ሺህ 513 ተማሪዎችን የተለያዩ ተጋባዥ እንግዶችና የዩኒቨርስቲው የሴኔት አባላት በተገኙበት በዛሬው እለት አስመርቋል። የዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ለ14ኛ ዙር ያስመረቃቸው የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እንዲሁም በተከታታይ መርሃግብር የቅድመ ምረቃ እና የድህረ ምረቃ ምሩቃን ናቸው። ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለዶ/ር በየነ አበራ የምስጋና እና እውቅና ምስክር ሰርተፍኬት ሰጠ። Dated: 18/12/2024 ዶ/ር በየነ አበራ የራሱን የሰርግ መልስ ፕሮግራም አቋርጦ የአንዲት ወላድ እናትን ሕይወት በማትረፉ ዩኒቨርሲቲው የምስጋና እና እውቅና ምስክር ሰርተፍኬት ሰጥቷል። በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ንግስት እሌኒ መሐመድ መታሰቢያ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት ሆኖ የሚያገለግለው ዶ/ር በየነ አበራ፣ ታህሳስ 04/2017 ዓ.ም የመልስ ፕሮግራሙን ከቤተ ዘመድ ጋር እያከና የፕሮግራሞችና ስርዓተ ትምህርት ክለሳና እውቅና አሰጣጥ ዙሪያ የስልጠና ውይይት መድረክ ተካሄደ። Dated: 17/12/2024 በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የፕሮግራሞችና ስርዓተ ትምህርት ክለሳና እውቅና አሰጣጥ ዙሪያ የስልጠና ውይይት መድረክ ተካሂዷል። በስልጠናው መርሃ ግብር ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሃዬሶን ጨምሮ ምክትል ፕሬዝዳንቶችና ሌሎች የማኔጅንግ ካውንስል አባላት ተገኝተዋል። Call for Community Services Training Proposals Dated: 14/12/2024 Note that Call for Community Services Training Proposals We invite the submission of training proposals that are demand-driven and tailored to address the specific needs of the community. The training proposals must be submitted exclusively through Congratulations to all of us 🎉 Dated: 03/11/2024 We are thrilled to announce that EMSA Wachemo, representing the vibrant student body of the School of Medicine and Wachemo University, has officially achieved full membership status in the Ethiopian Medical Student's Association (EMSA Ethiopia)! Thi Huawei ICT Competition 2024-2025 for Northern Africa(Practice competition). Dated: 30/09/2024 ✍️👩👧👦Dear Huawei ICT Academy Students, Congratulations! Here is the link for the Students Competition in the Huawei ICT Competition 2024-2025 for Northern Africa(Practice competition). ለ25 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ሲሰጥ የቆየው የግብርና ናሙና ቆጠራ ስልጠና ተጠናቀቀ Dated: 18/09/2024 በኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት እና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ትብብር ለ25 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርስቲው ሲሰጥ የቆየው የግብርና ናሙና ቆጠራ ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው ማጠቃለያ መርሃግብር ላይ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሃዬሶን ጨምሮ የዩኒቨርስቲው የማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች፣ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት ሆሳዕና ቅርንጫፍ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ካሳ በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀው የNGAT ፈተና እየተሰጠ ይገኛል Dated: 05/09/2024 በኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀው የድህረ ምረቃ የትምህርት ፕሮግራም መግቢያ ፈተና (NGAT) በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ይገኛል። More News