የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ ውይይት ተደረገ
Dated: 30/08/2022

በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ ከሁሉም ምክትል ፕሬዝዳንቶች፣ የኮሌጅና የትምህርት ቤት ዲኖች ጋር ውይይት አድርገዋል። የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና በሁሉም የከፍተኛ


More News