የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ የዩኒቨርሲቲውን የ2015 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ገመገመ Dated: 26/11/2022 የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ የዩኒቨርሲቲውን የ2015 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ ገምግሟል። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ክቡር ዶ/ር ሀብታሙ አበበ የዩኒቨርሲቲውን የ2015 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የተለያዩ አጀንዳዎችን ለዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ አቅርበዋል። President’s visit to Germany and Netherlands Dated: 07/11/2022 Recently, as a part of its mission to ensure quality education, research, and community services, as well as to elevate its international outreach, Wachemo University has been engaging with some international partners. የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ ውይይት ተደረገ Dated: 30/08/2022 በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ ከሁሉም ምክትል ፕሬዝዳንቶች፣ የኮሌጅና የትምህርት ቤት ዲኖች ጋር ውይይት አድርገዋል። የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና በሁሉም የከፍተኛ More News የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ ውይይት ተደረገ Dated: 30/09/2022 በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ ከሁሉም ምክትል ፕሬዝዳንቶች፣ የኮሌጅና የትምህርት ቤት ዲኖች ጋር ውይይት አድርገዋል። የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና በሁሉም የከፍተኛ የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሶስተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቀቀ። Dated: 20/08/2022 የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሶስተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቆ ውሃ በግድቡ አናት ላይ መፍሰስ ጀምሯል፡፡ በአፍሪካ ግዙፉ የኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የደረሰበትን ከባህር ጠለል በላይ 6 መቶ ሜትር ከፍታ አልፎ የግድቡ ውሃ ወደታችኛው ተፋሰስ አገራት መሄዱን ቀጥሏል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎ ከፌዴራል እና ከክልል የመጡ የአከባቢ ተወላጅ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራጮች የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲን የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡ Dated: 22/08/2022 ከፌዴራል እና ከክልል የመጡ የአከባቢ ተወላጅ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራጮች የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲን የስራ እንቅስቃሴ ጉብኝት አድርገዋል። More News